ደራሲያን በፊደል ማውጫ
   
 
 
ታደለ ገብረሕይወት
የደራሲው ሥራዎች
1.   ማነው ኢትዮጵያዊው(ልብወለድ)

ስለደራሲው በጥቂቱ
ታደለ ገ/ሕይወት ሚያዝያ ፲፭ ቀን ፲፱፴፰ ዓ.ም. በግዮን አምቦ ተወለዱ፡፡ የአንደኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በቀድሞው ቀ.ኃ.ሥ. ኮከበ ጽባሕ፣ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በቀድሞ ብሔራዊ ዩኒቨርሲቲ ተምረው በፖለቲካል ሳይንስና ሥነ-መንግሥት ትምህርት በዲፕሎማ ተመርቀዋል።

ታደለ ገ/ሕይወት “ማነው ኢትዮጵያዊ?”፣ “ኢትዮጵያ ትቅደም”፣ “ከርሞ ዘማች” “ተራማጅ ጥቅሶች”፣ “ለቀዩ አበባ”፣ “ብቀላ” የተሰኙ የፈጠራና የትርጉም ሥራዎችን በማቅረብ ይታወቃሉ፡፡

ምንጭ: የኢትዮዽያ ደራሲያን ማሀበር ለሚሊኒየም ያሳተመው አጀንዳ።
   
   
       
 
   
     
       

መጸሐፍ ለመዋዋስ መመዝግብ ያስፈልጎታል። ለመመዝገብ እዚህ ይጫኑ

ተመዝግበው ከሆነ እዘህ ይጫኑ
     
 

መብቱ በህግ የተጠበቀ ነው© 2007 ዓ.ም ethioreaders.com