ደራሲያን በፊደል ማውጫ
   
 
 
ኃይለመለኮት መዋዕል መሐሪ
የደራሲው ሥራዎች
1.   ጉንጉን(ልብወለድ)

ስለደራሲው በጥቂቱ
ኃይለመለኮት መዋዕል ሰኔ ፩፮ ቀን ፲፱፵፫ ዓ.ም. በሰሜን ሸዋ ይፋት አውራጃ ማጀቴ ተወለዱ። በአማርኛ ትምህርት ደቡብ ኮምቦልቻ ፊደል ቆጥረው፣ ዳዊት ከደገሙ በኋላ የአንደኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በቀድሞ የኤርትራ ክ/ሀገር አሥመራ ከተማ አክሪያ ት/ቤት፣ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውንም እንዲሁ በአሥመራ ልዑል መኮንን መታበቢያ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት አጠናቀዋል፡፡ በመምህርነት ሙያም ሠልጥነዋል፡፡

ኃይለመለኮት መዋዕል “የወዲያነሽ”፣ እና “ጉንጉን” በሚሉ ርዕሶች ሁለት መጻሕፍት ለንባብ አብቅተዋል፡፡

ምንጭ: የኢትዮዽያ ደራሲያን ማሀበር ለሚሊኒየም ያሳተመው አጀንዳ።
   
   
       
 
   
     
       

መጸሐፍ ለመዋዋስ መመዝግብ ያስፈልጎታል። ለመመዝገብ እዚህ ይጫኑ

ተመዝግበው ከሆነ እዘህ ይጫኑ
     
 

መብቱ በህግ የተጠበቀ ነው© 2007 ዓ.ም ethioreaders.com