ደራሲያን በፊደል ማውጫ
   
 
 
አዳም ረታ ብዙነህ
የደራሲው ሥራዎች
1.   ማኅሌት(ልብወለድ)
2.   ልጅቷ(ልብወለድ)
3.   አለንጋና ምስር(ልብወለድ)
4.   እቴሜቴ ሎሚ ሽታ(ልብወለድ)
5.   የስንብት ቀለማት(ልብወለድ)

ስለደራሲው በጥቂቱ
አዳም ረታ ሐምሌ ፰ ቀን ፲፱፵፱ ዓ.ም. በአዲስ አበባ ከተማ ተወለዱ፡፡ የአንደኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በባልቻ አባነፍሶ ት/ቤት፣ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በልዑል መኮንን ት/ቤት፣ የከፍተኛ ትምህርታቸውን ደግሞ ከአ.አ. ዩኒቨርሲቲ ተከታትለው የመጀመሪያ ዲግሪያቸውን ይዘዋል። በጂኦግራፊ ሙያ ልዩ ዘርፍ ሠልጠጥነዋል፡፡ በ፲፱፸፯ ዓ.ም. በታተመው “አባ ደፋርና ሌሎች አጫጭር ታሪኮች”፣ መድብል ውስጥ አራት አጫጭር ልቦለድ ድርሰቶችን አቅርበዋል፡፡ በተጨማሪም “ማኀሌት”፣ “ግራጫ ቃጭሎች”፣ የሚሉ መጻሕፍትን ለአንባብያን አቅርበዋል፡፡

ምንጭ: የኢትዮዽያ ደራሲያን ማሀበር ለሚሊኒየም ያሳተመው አጀንዳ።
   
   
       
 
   
     
       

መጸሐፍ ለመዋዋስ መመዝግብ ያስፈልጎታል። ለመመዝገብ እዚህ ይጫኑ

ተመዝግበው ከሆነ እዘህ ይጫኑ
     
 

መብቱ በህግ የተጠበቀ ነው© 2007 ዓ.ም ethioreaders.com