አሰፋ ገብረ ማርያም በሐረርጌ ጠቅላይ ግዛት በጨርጨር አውራጃ በሀብሮ ወረዳ መቻራ በምትባል አካባቢ ተወለዱ።
አሰፋ ገብረ ማርያም ከጣሊያን ወረራ በኋላ የሴተኛ አዳሪነት መስፋፋትን ችግር አስመልክቶ “እንደወጣች ቀረች” የሚል መጽሐፍ ጽፈዋል፡፡ በዚህም ስለሴተኛ አዳሪነት አደገኛ መሆኑንና መወገዝ እንዳለበት ግብረገባዊ በሆነ መንገድ አቅርበዋል፡፡
የመጀመሪያዋን እንደወጣች ቀረች የተባለችውን ልብወለድ የጻፉት በ፲፱፵፱ ዓ.ም. ነበር፡፡
ምንጭ: የኢትዮዽያ ደራሲያን ማሀበር ለሚሊኒየም ያሳተመው አጀንዳ ካሌንደር።
|