ደራሲያን በፊደል ማውጫ
   
 
 
ታደለ ብጡል ክብረት
የደራሲው ሥራዎች
1.   ማራዠት(ግጥምና ቅኔ)
2.   ሦስትዮሽ(ግጥምና ቅኔ)

ስለደራሲው በጥቂቱ
ታደለ ብጡል ኢንጂነር ታኀሣሥ ፩ ቀን ፲፱፳ ዓ.ም. በአዲስ አበባ ተወለዱ። የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርታቸውን በቀ.ኃ.ሥ. ኮከበ ጽባሕ ትምህርት ቤት ተከታትለዋል፡፡ የከፍተኛ ትምህርታቸውን በተባበሩት አሜሪካ በ”ዩኒቨርሲቲ ኦፍ ዊስ ካንሰንና ቺካጎ” የተከታተሉ ሲሆን በስዊድን ስቶክሆልም ስትራክቸራል ዲዛይን ሲሆን፤ የሲቪል ምሕንድስና ባለሙያም ናቸው፡፡

ታደለ ብጡል “ማራዠት” በሚል ርዕስ የግጥም መድብል አንደኛ መጽሐፍ አሳትመዋል፡፡ በተጨማሪም “ሦስትዮሽ” የግጥም መድብል፣ እንዲሁም “ውይይት” በሚል ርዕስ ሌሎች ሥራዎችንና ወጎችን ከክቡር ዶ/ር ከበደ ሚካኤል ጋር አቅርበዋል፡፡

ምንጭ: የኢትዮዽያ ደራሲያን ማሀበር ለሚሊኒየም ያሳተመው አጀንዳ።
   
   
       
 
   
     
       

መጸሐፍ ለመዋዋስ መመዝግብ ያስፈልጎታል። ለመመዝገብ እዚህ ይጫኑ

ተመዝግበው ከሆነ እዘህ ይጫኑ
     
 

መብቱ በህግ የተጠበቀ ነው© 2007 ዓ.ም ethioreaders.com