የኢትዮዽያ ደራሲያን በፊደል ማውጫ
 
     


መረቅ ደራሲ:(አዳም ረታ ብዙነህ)
 
አዳም የድህረ ዘመናዊ ልብወለድ መገለጫዎችን በስፋት በመጠቀም፤ በእውነታ፤ በህይወት እና ብብወለድ መካከል ያሉ ጉዳዮችን በሂስ ለጥያቄ በማቅረብ በታሪክ እና በእውቀት መስክ አይነኬ የሆኑትን ጉዳዮች እንዲነኩ፤የተሰቀሉ እንዲወርዱ እና እንዲጠየቁ፤ ከሌላ አቅጣጫ እንዲታዩ፤ በዚህ ውስጥም ማህበራዊ ህፀፆች ጎልተው እንዲወጡ በማድር ረገድ አዲስ የልብወለድ አጻጻፍ ፈር ቀዷል። በኢትዮጵያ ስነፅሁፍ ታሪክም ሌላ ደማቅ አሻራ ጥሏል ወይም አሩሯል ማለት እችላለሁ።

ፀደይ ወንድሙ፦ ሐምሌ 9,2003 በሃር ፍቅር ቴአትር
በደራሲው ስራዎች ዙሪያ ከተደረገው ውይይት የተወሰደ ~
 
 
 
 
ስለመጽሐፉ የአንባብያን አስተያየት።       

መጽሐፉን አንብበውት ከሆነ ስለመጽሐፉ ያለዎትን አስተያየት ይጻፉ።
If you have already read the book, please write your review or comment.

ስም /Name: *
ኢሜይል /Email: *
አስተያየት/
Your book review:
*
   
Dear Readers: The views expressed on our comment section below are the personal views of individual contributors and ethireaders.com bears no responsibility for what readers post and is not liable for any form of impersonation. also note that Comments are moderated if necessory.
 
 
 
 
   
       

መጸሐፍ ለመዋዋስ መመዝግብ ያስፈልጎታል። ለመመዝገብ እዚህ ይጫኑ

ተመዝግበው ከሆነ እዘህ ይጫኑ
 

መብቱ በህግ የተጠበቀ ነው© 2007 ዓ.ም ethioreaders.com