[
ዋና ገጽ
|
ስለኛ
|
አስተያየት
|
አድራሻችን
]
ታሪክ
|
ምርምርና ጥናት
|
ልቦለድ
|
ግጥምና ቅኔ
|
ተውኔት
|
ትምህርት
|
ፍልስፍና
|
ተረቶችና ቀልዶች
|
ትርጉም
|
ወግ
|
መንፈሳዊ ድርሰቶች
|
መዛግብተ-ቃላት
የኢትዮጵያ ደራሲያን በፊደል ማውጫ
አ
በ
ቨ
ገ
ደ
ጀ
ሀ
ወ
ዘ
ዠ
ሐ
ኀ
ጠ
ጨ
የ
ከ
ኸ
ለ
መ
ነ
ኘ
ሠ
ዐ
ፈ
ጸ
ፀ
ቀ
ረ
ሰ
ሸ
ተ
ቸ
ጰ
ፐ
ወደ ዋና ገጽ
undefined ነሲቡ ስብሐት Nesibu Sibehat
የደራሲውን ሥራዎች ዝርዝር ለማየት እዚህ ይጫኑ።
አቶ ነሲቡ ስብሐት መስከረም 2007 ዓ.ም ማለትም September 2015 “ፍፁም ነው እምነቴ የከፍተኛ 15 (ካዛንችስና አካባቢው) ቀይ ሽብር እውነተኛ ታሪክ” መጽሐፍ በመድረስ አስነብበውናል።
አቶ ነሲቡ በትምህርት ደረጃቸው ከአዲስ አበባ ዩንቨርስቲ እንደ ኢትዮጵያ አቆጣጠር በ1977 ዓ.ም. በፊዚክስ የመጀመሪያ ድግሪያቸውን አግኝተዋል። በማስከተል The Netherlands ITC Unversity በ1987 ዓ.ም. በጂኦፊዚክስ የማስተር ድግሪያቸውን አግኝተዋል።
ከ1978 ዓ.ም. ጀምሮ በኢትዮጵያ ጂዮሎጂካል ጥናት በጂኦፊዝስትነት ተቀጥረው ሀገራቸውን ለቀው እስከወጡበት እስከ 1995 ዓ.ም. ድረስ አገልግለዋል።
አቶ ነሲቡ ስብሐት ወደ አሜሪካም ከመጡበት 2003 ጀምሮ በNorth American Exploration Virginia Geophyasics Inc. ለአለፉት 12 ዓመት በጂኦፊዝስትነት አገልግለዋል አሁንም እያገለገሉ ይገኛሉ።
በፖለቲካውም ረገድ የተለያዩ አጫጭር ወቅታዊ ጽሁፎችን በማስነበብ ሲታወቁ በተለይ ከ2012 ጀምሮ “ያ ትውልድ ተቋም”ን በመመሥረት ከአጋር ጓደኞቻቸው ጋር የቀይ ሽብር ሰማዕታትን በመዘከርና ለነዚሁ ሰማዕታት መታሰቢያ ይሆን ዘንድ www.yatewlid.com , www.yatewlid.org ድረ ገጽን በመረጃ ማሰባሰቢያነት ያበረከቱ ናቸው።
አቶ ነሲቡ ከታህሳስ 1970 እስከ ህዳር 1971 ዓ.ም. ያሳለፉትን የከፍተኛ 15 እስር ቤት ሕይወታቸውንና በ1960ዎቹ መጨረሻ እስከ ቀይ ሽብር ዘመን የነበረውን የዚያን ዘመን እውነተኛ የኢሕአፓ ትግል ታሪክ የሚያውቁትን በ2007 ዓ.ም. አስነብበውናል። አቶ ነሲቡ ስብሐት እዚህ አሜሪካም ከመጡ ወዲህ በዴንቨር ኮሎራዶ ስሙንና ማንነቱን ቀይሮ ይኖር የነበረውን የከፍተኛ 15 ቀይ ሽብር ተሳታፊ ከፈለኝ ዓለሙን ነሐሴ 2004 ዓ.ም. በማስያዙና ለፍርድ በማቅረቡ ሂደት ከሌሎች ወገኖቻቸው ጋር የነበረውን ሁኔታና በዚሁ መጽሐፋቸው አቅርበውታል።
አቶ ነሲቡ ስብሐት የ “አንድ ሀገር! አንድ ሕዝብ ኢትዮጵያችን ሕዝባዊ ንቅናቄ” www.ethiopiachen.org መሥራችና የዚሁ ንቅናቄ ሊቀመንበር ናቸው።
አቶ ነሲቡ ስብሐት መስከረም 2007 ዓ.ም ማለትም September 2015 “ፍፁም ነው እምነቴ የከፍተኛ 15 (ካዛንችስና አካባቢው) ቀይ ሽብር እውነተኛ ታሪክ” መጽሐፍ በመድረስ አስነብበውናል።
ነጋ ተገኝ Nega Tegegne
የደራሲውን ሥራዎች ዝርዝር ለማየት እዚህ ይጫኑ።
ነጋሽ ገብረማርያም Negash Gebremariam
የደራሲውን ሥራዎች ዝርዝር ለማየት እዚህ ይጫኑ።
ነጋሽ ገ/ማርያም በ፲፱፲፯ ዓ.ም. በሐረርጌ ጠ/ግዛት በጨርጨር አውራጃ በሀብሮ ወረዳ ልዩ ስሟ መቻራ በምትባል አካባቢ ተወለዱ፡፡ ዕድሜያቸው ለትምህርት ሲደርስ በአካባቢያቸው የባህላዊ ትምህርት ተከታትለዋል።
ከጣሊያን ወረራ በኋላ የኢትዮጵያዊነት ስሜት ጎልቶ መታየት በመጀመሩ ጣሊያኖችን በብዙ ነገሮች ማውገዝና መቃወም ተጀመረ፡፡ እነሱም እንደ ሲጋራ ማጨስ፣ ሴተኛ አዳሪነትንና የመሳሰሉት ነበሩ፡፡ ነጋሽ ይህን በተመለከተ ሴተኛ አዳሪነትና ምንም እንኳን በጣሊያኖች ጊዜ ይፋ በሆነ መንገድ ቢታይም ከዚያ በፊት እንደነበረም “ሴተኛ አዳሪ” በተሰኘው መጽሐፋቸው ገልጸውታል፡፡
ነጋሽ ገ/ማርያም ችሎታቸውን ያሳዩት “ሴተኛ አዳሪ” የተሰኘ ልብወለድ መጽሐፋቸውን በጻፉበት ጊዜ ነበር፡፡ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ድራማዎች ውስጥ “የአዛውንቶች ክበብ” እና “የድል አጥቢያ አርበኞች” ተጠቃሾች ናቸው፡፡
ምንጭ:
የኢትዮዽያ ደራሲያን ማሀበር ለሚሊኒየም ያሳተመው አጀንዳ።
ነጋሽ ገ/ማርያም በ፲፱፲፯ ዓ.ም. በሐረርጌ ጠ/ግዛት በጨርጨር አውራጃ በሀብሮ ወረዳ ልዩ ስሟ መቻራ በምትባል አካባቢ ተወለዱ፡፡ ዕድሜያቸው ለትምህርት ሲደርስ በአካባቢያቸው የባህላዊ ትምህርት ተከታትለዋል።
[1486 - 1510]
ዐፄ ናኦድ
የደራሲውን ሥራዎች ዝርዝር ለማየት እዚህ ይጫኑ።
ንቡረእድ ይሥሐቅ
የደራሲውን ሥራዎች ዝርዝር ለማየት እዚህ ይጫኑ።
ሻለቃ ንጋቱ ቦጋለ
የደራሲውን ሥራዎች ዝርዝር ለማየት እዚህ ይጫኑ።
መጻሕፍት ለመዋዋስ መመዝግብ ያስፈልጎታል። ለመመዝገብ እዚህ
ይጫኑ
ተመዝግበው ከሆነ እዚህ
ይጫኑ
[
ታሪክ
|
ምርምርና ጥናት
|
ልቦለድ
|
ግጥምና ቅኔ
|
ተውኔት
|
ትምህርት
|
ፍልስፍና
|
ተረቶችና ቀልዶች
|
ትርጉም
|
ቋንቋ
|
ወግ
|
መንፈሳዊ ድርሰቶች
|
መዛግብተ-ቃላት
]
[
ዋና ገጽ
|
ስለኛ
|
አስተያየት
|
አድራሻችን
]
መብቱ በህግ የተጠበቀ ነው© 2007 ዓ.ም ethioreaders.com