የኢትዮዽያ ደራሲያን በፊደል ማውጫ
 
     
30 ውጤት ተገኝቷል
   
 
ጌታቸው ሀይሌ ፕሮፌሰር ጌታቸው ኃይሌ ከግእዝ ወደአማርኛ ከመለሷቸው ጥንታዊ የስነጽሁፍ ቅርሶች አንዱ።
ፕሮፌሰር ጌታቸው ኃይሌ ከግእዝ ወደአማርኛ ከመለሷቸው ጥንታዊ የስነጽሁፍ ቅርሶች አንዱ።
 
ሲራክ ኅሩይ ወልደሥላሴ ኢትዮጵያዊ መስፍን ከተድላና ደስታ ከሞላበት ከአባቱ ግዛት ሰብሮ ወጥቶ። አለምን እየዞረ ደስታን ከሀገር ሀገር የሚፈልግበት ታሪክ ነው።
ኢትዮጵያዊ መስፍን ከተድላና ደስታ ከሞላበት ከአባቱ ግዛት ሰብሮ ወጥቶ። አለምን እየዞረ ደስታን ከሀገር ሀገር የሚፈልግበት ታሪክ ነው።
 
 
 

 
 
 
ጌታቸው ሀይሌ ፕሮፌሰር ጌታቸው ኃይሌ ከግእዝ ወደአማርኛ ከመለሷቸው ጥንታዊ የስነጽሁፍ ቅርሶች አንዱ።
ፕሮፌሰር ጌታቸው ኃይሌ ከግእዝ ወደአማርኛ ከመለሷቸው ጥንታዊ የስነጽሁፍ ቅርሶች አንዱ።
 
 
ፋንቱ ሳህሌ ፋንቱ ሳህሌ ከካሳ ገብረህይወት ጋር በመሆን የሩሰያው ደራሲ የፋይደር ዶስቶቭስኪ ምርጥ ስራዎች እንዱ የሆነውን Crime and Punishment ትረጉም።
ፋንቱ ሳህሌ ከካሳ ገብረህይወት ጋር በመሆን የሩሰያው ደራሲ የፋይደር ዶስቶቭስኪ ምርጥ ስራዎች እንዱ የሆነውን Crime and Punishment ትረጉም።

 
 
 
ገብረ ጊዮርጊስ ትርፌ የመናኝ:ጉዞ።
ከዮሐንስ:ቡንያን:የተጻፈ።
፲፰፻፺፪:ዓ:ም: የክርስቲያን:መንገድ:ተብሎ:
በገብረ:ጊዮርጊስ:ትርፌ:በአማርኛ:ቋንቋ:የተተጎመ።
፲፱፻፶፩ :ዓ:ም:እንደገና:ታርሞ:ታተመ።
በአርቲስቲክ: ማተሚያ:ቤት:አዲስ:አበባ።
የመናኝ:ጉዞ።
ከዮሐንስ:ቡንያን:የተጻፈ።
፲፰፻፺፪:ዓ:ም: የክርስቲያን:መንገድ:ተብሎ:
በገብረ:ጊዮርጊስ:ትርፌ:በአማርኛ:ቋንቋ:የተተጎመ።
፲፱፻፶፩ :ዓ:ም:እንደገና:ታርሞ:ታተመ።
በአርቲስቲክ: ማተሚያ:ቤት:አዲስ:አበባ።
 
 
ዋቅጅራ ጐባ ባለ ቅኔው ፥ ፈላስፋውና ሰዓሊው ካህሊል ጅብራን ፥ ብዙ ነቢያትን ባፈራች ቀበሌ ፥በሊባኖን ተራራ አቅራቢያ ተወለደ። በዐረብኛ ቋንቋ የተጻፉ ድርሰቶቹን በቅርብ የሚያውቁ በብዙ ሚሊዮን የሚቆጠሩ ዐረብኛ ተናጋሪዎች የዘመኑ ታላቅ ሰው መሆኑን አምነዋል። የቅኔ ድርሰቶቹ ከኻያ በሚበልጡ ቋንቋዎች ተተርጉመዋል ።

"ነቢዩ" ዘ ፕሮፌት የተባለ መጽሐፉን በእንግሊዝኛ ቋንቋ የጻፈው ሲሆን ፤ እጅግ የሚመስጥ በመሆኑ ተሸልሞበታል። በብዙ ቋንቋዎችም የተተረጎመ ነው።

የልብንና የአእምሮን ጥልቅ ምሥጢሮች የሚገልጽ ይህ መጽሐፍ ፤ ከኢትዮጵያውያን አንባቢዎች እነዳያመልጥ በብርቱ ስለፈለግሁ ፤ በአማርኛ ቋንቋ ተርጉሜ አቅርቤአለሁ።
ባለ ቅኔው ፥ ፈላስፋውና ሰዓሊው ካህሊል ጅብራን ፥ ብዙ ነቢያትን ባፈራች ቀበሌ ፥በሊባኖን ተራራ አቅራቢያ ተወለደ። በዐረብኛ ቋንቋ የተጻፉ ድርሰቶቹን በቅርብ የሚያውቁ በብዙ ሚሊዮን የሚቆጠሩ ዐረብኛ ተናጋሪዎች የዘመኑ ታላቅ ሰው መሆኑን አምነዋል። የቅኔ ድርሰቶቹ ከኻያ በሚበልጡ ቋንቋዎች ተተርጉመዋል ።

"ነቢዩ" ዘ ፕሮፌት የተባለ መጽሐፉን በእንግሊዝኛ ቋንቋ የጻፈው ሲሆን ፤ እጅግ የሚመስጥ በመሆኑ ተሸልሞበታል። በብዙ ቋንቋዎችም የተተረጎመ ነው።

የልብንና የአእምሮን ጥልቅ ምሥጢሮች የሚገልጽ ይህ መጽሐፍ ፤ ከኢትዮጵያውያን አንባቢዎች እነዳያመልጥ በብርቱ ስለፈለግሁ ፤ በአማርኛ ቋንቋ ተርጉሜ አቅርቤአለሁ።
   
       

መጸሐፍ ለመዋዋስ መመዝግብ ያስፈልጎታል። ለመመዝገብ እዚህ ይጫኑ

ተመዝግበው ከሆነ እዘህ ይጫኑ
 

መብቱ በህግ የተጠበቀ ነው© 2007 ዓ.ም ethioreaders.com