ደራሲያን በፊደል ማውጫ
   
 
 
ገሞራው ኃይሉ ገብረዮሐንስ
የደራሲው ሥራዎች
1.   ፍንደታ(ግጥምና ቅኔ)
2.   ዘር ነው በሽታዋ(ግጥምና ቅኔ)
3.   ዜሮ ፊታውራሪ(ግጥምና ቅኔ)
4.   ቆርጠሃት ጣልልኝ(ግጥምና ቅኔ)
5.   የሽግግር ደባ(ልብወለድ)

ስለደራሲው በጥቂቱ
መኖር ሕልው ነው - በመንፈስ በአካል፣
ያላዩኝ ወገኖች ቢሉም ሞቷል አልፏል፣
ለሚፎክሩትም - ፀረ ሰብ ተንባላት!
ግልጡ አካሌ ይኸው ነፍሴን ግን አይገሏት!


ምንጭ: የኢትዮዽያ ደራሲያን ማሀበር ለሚሊኒየም ያሳተመው አጀንዳ።
   
   
       
 
   
     
       

መጸሐፍ ለመዋዋስ መመዝግብ ያስፈልጎታል። ለመመዝገብ እዚህ ይጫኑ

ተመዝግበው ከሆነ እዘህ ይጫኑ
     
 

መብቱ በህግ የተጠበቀ ነው© 2007 ዓ.ም ethioreaders.com