የኢትዮጵያ ደራሲያን በፊደል ማውጫ
 
 
     
 
 በሪሁን ከበደ
   
 በቀለ ተገኝ
   
 በቀለ ሰጉ
   
 በረከት ስምኦን
   
 በድሉ ዋቅጅራ
   
 በእምነት ገብረአምላክ
በእምነት የተወለዱት በ፲፱፲፫ ዓ.ም. ነበር፡፡ በኤርትራ ገጠራማ አካባቢ የተወለዱት በእምነት ከቤተሰቦቻቸው ጋር አዲስ አበባ በመምጣት ትምህርታቸውን ተከታትለዋል።
   
 ባይሩ ታፍላ
   
 ባቢሌ ቶላ
   
 ብርሃኑ አስረስ
   
[1925 - 1979]
 ብርሃኑ ዘርይሁን
ብርሃኑ ዘርይሁን በ1925 ዓ.ም በጎንደር ከተማ ተወለዱ፡፡ እድሜያቸው ለትምህርት ሲደርስ የቤተክርስትያን ትምህርት ተምረዋል፡፡ የአንደኛ ደረጃ ትምህርታቸውን ጎንደር ይገኝ በነበረው በቀድሞው ቀዳማዊ ሃይለሥላሴ ትምህርትቤት አጠናቀቁ፡፡ ከዚያም ወደ አዲስ አበባ መጥተው በተግባረ እድ ትምህርት ቤት በሬዲዮ ቴክኒሺያንነት ሙያ ተመረቁ።
   
 ብርሃኑ አበበ
   
 ብርሃኑ ለሜሳ
   
 ብስራት አማረ
   
 ብርሃኑ ነጋ
   
   
       
 
   
     

መጻሕፍት ለመዋዋስ መመዝግብ ያስፈልጎታል። ለመመዝገብ እዚህ ይጫኑ


ተመዝግበው ከሆነ እዚህ ይጫኑ
     
 

መብቱ በህግ የተጠበቀ ነው© 2007 ዓ.ም ethioreaders.com