የኢትዮጵያ ደራሲያን በፊደል ማውጫ
 
 
     
 
ፕሮፌሰር መረራ ጉዲና
   
 መብዐጽዮን ዐምዱ
   
 መስፍን ኃይሉ
   
 መንበረ ወልዴ
   
 መሰንቆ ድንግል
   
 መሐመድ ይማም
   
 መሠረት ስብሐት ለአብ
   
[1920 - 1988]
 መንግስቱ ገዳሙ
መንግሥቱ ገዳሙ በሲዳሞ ክፍለሀገር ተወልደው ከብት ሲጠብቁ ያደጉ የባላገር ልጅ ናቸው፡፡ በልጅነታቸው እባብ ነድፎዋቸው ለስድስት ሳምንታት ኀሊናቸውን ስተው ከሰነበቱ በኋላ ከሞት ተርፈዋል፡፡ ዕድሜያቸው ከፍ ሲል በወታደርነት ተቀጥረው ሠርተዋል።
   
ፕሮፌሰር  መስፍን ወልደማርያም
በበጎ ስራቸው "ኢትዮዽያዊው ዮሴፍ" የሚል ቅጽል ስም ያተረፉት ፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም በ፲፱፻፳፪ ዓ.ም. በአዲስ አበባ ተወለዱ።
   
ም/መቶ አለቃ መለሰልኝ አንለይ
   
 መላኩ ደስታ
   
ሊቀ ሊቃውንት መሐሪ ተረፈ
   
 መስፍን ልሳኑ
   
 መሸሻ ግዛው
   
ወይዘሮ መቅደሰ ወርቅ ዘለቀ
   
 መንግስቱ መኮንን
   
[1916 - 1980]
 መንግስቱ ለማ
"ደማሙ ብእረኛ "
መንግስቱ ለማ ቀደምት የኢትዮዽያ ሊቃውንት ከነበሩት ከአለቃ ለማ ኃይሉ እና ከእናታቸው ከወይዘሮ አልማዝ ይልማ ሰኔ 1 ቀን 1916 ዓ.ም ሐረር አደሬ ጢቆ በተባለ አካባቢ ተወለዱ።
   
 መክብብ ደስታ
   
 መኮንን አበበ
   
 መኮንን ወርቅ አገኘሁ
   
 መዝገቡ አባተ
   
[1891 - 1971]
ብላታ መርስዔ ሐዘን ወልደ ቂርቆስ
መርስዔ ኀዘን ወልደቂርቆስ በቀድሞ አጠራር በሸዋ ጠቅላይ ግዛት ጅሩ ቆላ ውስጥ እምባጮ መግደላዊት በሚባል አካባቢ በ፲፰፻፺፩ ዓ.ም. ተወለዱ።
   
 መሐሪ ትርፌ
   
 መንክር መኮንን
   
 መላኩ በጎሰው
   
 መላከ ኃይሉ
   
 መላኩ አሻግሬ
   
 መስፍን ሀብተማርያም ሞገስ
መስፍን ሀ/ማርያም የካቲት ፳፭ ቀን ፲፱፴፮ ዓ.ም. በምሥራቅ ሸዋ ሞጆ ከተማ ተወለዱ፡፡ የአንደኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በሞጆ ት/ቤት፣ የሁለተኛ ደረጃን በአንቦ ማዕርገ ሕይወት ት/ቤት አጠናቅቀዋል።
   
 መርስዔ ሐዘን አበበ
   
 መኮንን ዘውዴ
   
 መኮንን በሪ
   
 መስፍን ዓለማየሁ ጠይቃቸው
መስፍን ዓለማየሁ በሐረርጌ ክፍለ ሀገር ጅጅጋ ከተማ መስከረም ፳፮ ቀን ፲፱፵፫ ዓ.ም. ተወለዱ፡፡ የአንደኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በ09#9 ዓ.ም.፣ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በ09%1 ዓ.ም. አጠናቀቁ።
   
 መሃባ ጀማል
   
[1883 - 1953]
ራስ ቢትወደድ መኮንን እንዳልካቸው
ራስ ቢትወደድ መኮንን እንዳልካቸው በሰሜን ሸዋ በተጉለት አውራጃ አዲስጌ በምትባል ቦታ በ በ1983 ዓ.ም. ተወለዱ፡፡ በዳግማዊ ምኒልክ፣ በንግሥት ዘውዲቱ እና በዓፄ ኃይለሥላሴ ዘመነ መንግሥታት በተለያዩ የኃላፊነት ቦታዎች ላይ ሀገራቸውን አገልግለዋል።
   
 መኮንን ገብረእግዚ
መኮንን ገብረእግዚ የልቦለድ ደራሲ ነው፡፡ የተወለደው በአዲስ አበባ ሲሆን ዛሬ በስቶኮልም ስዊድን ይኖራል።
   
ዲ/ን መልአኩ አስማማው
   
ዲባቶ መስፍን አረጋ
ዲባቶ።
   
 ሙሉ ሰው ምትኩ አዣዥ
   
ዶ/ር ሙራድ ካሚል
   
 ሙሐመድ ታጁቲን
   
 ሙሉጌታ ጉደታ አድማሱ
ሙሉጌታ ጉደታ መስከረም ፳፫ ቀን ፲፱፵፮ ዓ.ም. አዲስ አበባ ውስጥ ተወለዱ፡፡ የአንደኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በመድኃኔዓለም ት/ቤት፣ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በሊሴ ገ/ማርያም ተምረዋል።
   
አባ ሚካኤል
   
አባ ሚናስ
   
 ሚሊዮን ነቅንቅ
   
[1912 - 1966]
 ማህተመሥላሴ ወልደመስቀል
የፈረንሳይ አገር የግብርና ተማሪ የነበሩት ብላቴን ማኀተመ ሥላሴ ለልዑል አልጋወራሽ አስፋወሰን ጸሐፊና የእርሻ ሚኒስቴር ምክትል ዋና ሚኒስትር፣ የገንዘብ ሚኒስቴር፣ የሕዝብ አገልግሎት ሚኒስቴርና የዘውድ አማካሪ በመሆን አገልግለዋል።
   
 ማርቆስ ዳውድ
   
 ማቴዎስ በቀለ
   
[1928 - 2004]
 ማሞ ውድነህ
ማሞ ውድነህ በ፲፱፳፰ ዓ.ም. በቀድሞ አጠራር በወሎ ክፍለ ሀገር በዋግ አውራጃ በዳህና ወረዳ አምደወርቅ ከተማ ተወለዱ፡፡ በቤተክህነት ትምህርት ዳዊት እስከመድገም ደርሰዋል፡፡ ከ፲፱፵ ዓ.ም. ጀምሮ በደሴ በንጉሥ ሚካኤል ትምህርት ቤት የአንደኛ ደረጃ ትምህርታቸውን ተከታትለዋል።
   
 ማሞ ለማ
   
 ሜሪ ጃዕፋር ሰይድ
ሜሪ ጃዕፋር በቀድሞው ኢሊባቡር ጠ/ግዛት ጎሬ ከተማ ጥቅምት ፭ ቀን ፲፱፵፰ ዓ.ም. ተወለዱ።
   
 ምናሴ የሥጋት
   
 ምክረ ሥላሴ ገብረ አማኑኤል
   
 ሞገስ እቁባጊዮርጊስ
   
 ሞገስ ክፍሌ
   
   
       
 
   
     

መጻሕፍት ለመዋዋስ መመዝግብ ያስፈልጎታል። ለመመዝገብ እዚህ ይጫኑ


ተመዝግበው ከሆነ እዚህ ይጫኑ
     
 

መብቱ በህግ የተጠበቀ ነው© 2007 ዓ.ም ethioreaders.com