የኢትዮጵያ ደራሲያን በፊደል ማውጫ
 
 
     
 
 ተስፋዬ አለነ አባተ
   
[1906 - 1992]
 ተክለጻድቅ መኩሪያ
ተክለጻድቅ: መኩሪያ: ባ፲፱፻፮: ዓ.ም. : በተጉለትና: ቡልጋ: አውራጃ: አሳግርት: ልዩ: ስሙ: ሣር: አምባ: በተባለ: ሥፍራ: ተወለዱ።
   
 ተድላ ዘዮሐንስ
   
አዛዥ ተክለሥላሴ ጢኖ
   
 ተስፋዬ አበበ
   
 ተሻለ አሰፋ
   
 ተስፋዬ መኮንን
   
 ተስፋዬ መኮንን ባይለየኝ
   
 ተፈራ ደግፌ
   
 ተሰማ ታኣና አሌሳንድሮ ትሪዩልዚ
   
 ተስፋዬ ሀብተማርያም
   
 ተስፋዬ ገ/ማርያም ኃይሉ
ተስፋዬ ገ/ማርያም ነሐሴ ፩፮ ቀን ፲፱፵፪ ዓ.ም. በቀድሞ ወለጋ ክ/ሀገር ጊንቢ አውራጃ ተወለዱ።
   
 ተስፋዬ ገሰሰ
ተስፋዬ ሐረርጌ ውስጥ ልዩ ስሙ ጎሮ ጉቱ በሚባል አካባቢ በ፲፱፳፱ ዓ.ም. ተወለዱ፡፡ በልጅነታቸው ወላጆቻቸው በሞት ስለተለዩዋቸው አዲስ አበባ ዘመድ ቤት በመቀመጥ ትምህርታቸውን ተከታተሉ፡፡ የተፈሪ መኮንን ተማሪ በነበሩበት ወቅት ብዙ መጻሕፍት ከማንበብ ይልቅ እግር ኳስና ሌሎች ጨዋታዎችን ያዘወትሩ ነበር።
   
[1902 - 1943]
 ተመስገን ገብሬ
ተመስገን ገብሬ የተወለዱት በጎጃም ጠቅላይ ግዛት በደብረማርቆስ ከተማ በ1902 ዓ.ም. ነው፡፡ ዕድሜያቸው ለትምህርት ሲደርስ የቤተ ክህነት ትምህርት ተከታትለዋል፡፡ ቤተሰባቸው ካህናት ከመሆናቸውም በላይ ጎበዝ ተማሪ ነበሩ።
   
 ታረቀኝ ጎጄ] ዓለሙ
   
 ታዬ ገብረማርያም
   
 ታደሰ ሊበን
በጻፏቸው አጫጭር ልብ ወለዶች የሚታወቁት ታደሰ ሊበን በ፲፱፳፫ ዓ.ም. ወለጋ ውስጥ ደንቢዶሎ ተወለዱ።
   
 ታዬ ገብረ ማርያም
   
 ታደሰ ሜጫ
   
 ታምራት ይገዙ
   
 ታቦር ዋሚ
   
 ታክሎ ተሾመ
   
 ታደለ ብጡል ክብረት
ታደለ ብጡል ኢንጂነር ታኀሣሥ ፩ ቀን ፲፱፳ ዓ.ም. በአዲስ አበባ ተወለዱ።
   
 ታደለ ገብረሕይወት
ታደለ ገ/ሕይወት ሚያዝያ ፲፭ ቀን ፲፱፴፰ ዓ.ም. በግዮን አምቦ ተወለዱ፡፡ የአንደኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በቀድሞው ቀ.ኃ.ሥ. ኮከበ ጽባሕ፣ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በቀድሞ ብሔራዊ ዩኒቨርሲቲ ተምረው በፖለቲካል ሳይንስና ሥነ-መንግሥት ትምህርት በዲፕሎማ ተመርቀዋል።
   
አቡነ ቴዎፍሎስ
   
 ትኩእ ባህታ
   
   
       
 
   
     

መጻሕፍት ለመዋዋስ መመዝግብ ያስፈልጎታል። ለመመዝገብ እዚህ ይጫኑ


ተመዝግበው ከሆነ እዚህ ይጫኑ
     
 

መብቱ በህግ የተጠበቀ ነው© 2007 ዓ.ም ethioreaders.com